ትምህርት ሚኒስቴር - Education Minstry

ትምህርት ሚኒስቴር - Education Minstry

ትምህርት ሚኒስቴር - Education Minstry

@education_minstry_et
👥 16.8K

If you have Telegram, you can contact @education_minstry_et right away.

Open in Telegram → 🔎 Open in @searchyetbot

Recent posts

  • 🔹በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፦ 🔸የ6ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት👇 🔸የ8ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት 👇 💠ትክክለኛ የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎችን ለሌሎች ያጋሩ!

  • የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል …

  • በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በክልሉ ፈተናውን ከወሰዱ 45,034 ተማሪዎች መካከል 29,466 ተማሪዎች ወይም 65.43% ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፋቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ዘንድሮ በክልሉ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ ለመደበኛ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ፣ ለ…

  • 🔴በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ ላደረጉ አመልካቾች የሚሰጥ መሆኑን ከዩነቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡ ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገ…

  • የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ይፋ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገልጿል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) በሰጡን ቃል ውጤቱ ተለቋል ብለው፣ ያለፉት ተፈታኞች 86 በመቶ መሆናቸውን፣ ማለፊው 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ተናግረዋል። ከአጠቃላይ ተፈታኞች መካከል 61 ሺሕ የሚሆኑት ተማሪዎች ማለፊ…